2:58
በናይሮቢ የታፈነው የሳምሶን ባለቤት ጉዳዩ እጅጉን አሳስቦኛል አለች ከቀናት በፊት በኬንያ ናይሮቢ የታፈነው ኢትዮጵያዊ ሳምሶን ተ/ሚካኤል ጉዳይ እጅጉን እንዳሳሰባት ባለቤቱ ሚለን ሃለፎም ለቢቢሲ ተናግራለች። የባለቤቷን መታፈንን ተከትሎ ለኬንያ ፖሊስ እና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳዩን ማሳወቋን የምትናገረው ሚለን፤ ናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ትብብር እያደረገለት እንደሆነ ገልጻ "የኬንያ መንግሥት ግን እየተባበረ አይደለም" ብላለች። የኬንያ ፖሊስ በበኩሉ ጉዳዩን እየተከታተለው እንደሆነ ገልጿል። | BBC News Amharic
1.3M viewsNov 24, 2021
FacebookBBC News Amharic
See more